እኔ በሀርጌሳ ውስጥ የሚኖር ኢትዮጵያዊ ስዴተኛ ነኝ። በቤት ሠራተኝነት ለሶስት ወራት ሠርቻለሁ ነገር ግን አሁን አሰሪዬ ክፊያ ከለከለኝ። የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና የዓለም-አቀፉ የስዴተኞች ጉዳይ ድርጅት (IOM) እንዴት እንዳገዙኝ ለማዬት ከታች ያለውን ቪዲዮ ይመልከቱ።