helloIMG

እኔ በሀርጌሳ ውስጥ የሚኖር ኢትዮጵያዊ ስዴተኛ ነኝ። በቤት ሠራተኝነት ለሶስት ወራት ሠርቻለሁ ነገር ግን አሁን አሰሪዬ ክፊያ ከለከለኝ። የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና የዓለም-አቀፉ የስዴተኞች ጉዳይ ድርጅት (IOM) እንዴት እንዳገዙኝ ለማዬት ከታች ያለውን ቪዲዮ ይመልከቱ።

woman
videocover
የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንን ያነጋግሩ
የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ለሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መፍትኤ በመስጠትና የስራ ቅጥር ዕድሎች ኢፍትአዊነትን በመቀነስ የሰብአዊ መብቶች ጥበቃን ለማበረታታት አበክሮ ይሠራል።